ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,203 የላብራቶሪ ምርመራ 552 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ15 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 388 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተ...
ልጥፎችን በመለያ COVID- 19 በማሳየት ላይ። ሁሉንም ልጥፎች አሳይ
ልጥፎችን በመለያ COVID- 19 በማሳየት ላይ። ሁሉንም ልጥፎች አሳይ
ዓርብ 7 ኦገስት 2020
ሐሙስ 6 ኦገስት 2020
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 564 ሰዎች በቫይረሱ ተያዙ
CAPITAL NEWS
ኦገስት 06, 2020
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 429 ሰዎች አገገሙ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,068 የላብራቶሪ ምርመራ 564 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 429 ሰዎች አገግመ...
ሀረሪ ክልል ጤና ቢሮ
CAPITAL NEWS
ኦገስት 06, 2020
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በሀረሪ ክልል በተከናወነው 309 የላብራቶሪ ምርመራ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ።
አማራ ክልል ጤና ቢሮ & ኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ
CAPITAL NEWS
ኦገስት 06, 2020
ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በአማራ ክልል በተከናወነው 1,124 የላብራቶሪ ምርመራ 15 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጦል ። ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተከናወነው 1,756 የላብራቶሪ ምርመራ...
ትግራይ ክልል አስተዳደር ጤና ቢሮ
CAPITAL NEWS
ኦገስት 06, 2020
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰአታት በተደረገ 657 የላብራቶሪ ምርመራ 60 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ በክልሉ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 957 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው የተገለፀ ሲሆን ...